1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ትኩረት የሚያሻው የሱዳን ፖለቲካዊ ቀውስ

ሰኞ፣ ሰኔ 3 2011

ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ሱዳንን የገዙት ኦማር አል በሽር በሕዝባዊ አመፅ ከሥልጣን ከተነሱ ወዲህ ሀገሪቱ በፖለቲካ ቀውስ መረጋጋት ርቋታል። ድርድሮች ተቋርጠው መንበራቸውን የያዘው ወታደራዊ ምክር ቤት በተቃዋሚዎቹ ላይ የኃይል ርምጃ መውሰዱ ተቃውሞ እና አድማውን አጠናክሮታል።

Äthiopien Frederich Ebert Stiftung Forum The Sudan Factor
ምስል፦ DW/G. Tedla

አዲስ አበባ ላይ የተካሄደ ውይይት

This browser does not support the audio element.

 መንበሩን ለሲቪል አስተዳደር እንዲለቅ ግፊት የፀናበት ወታደራዊ ምክር ቤት፤ በሀገሪቱ ለሚታየው የፖለቲካ ቀውስ መባባስ ተቃዋሚ ኃይሎችን ተጠያቂ  እያደረገ ነው።  አዲስ አበባ ላይ የተረጋጋች ሱዳንን አስፈላጊነት በሚመለከት በሚል በፍሬዴሪኽ ኤበርት ተቋም እና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባባሪነት ውይይት ተካሂዷል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW