ትግራይ ፤ የ 43ኤርትራዉያን ክስ ተቋረጠ
ዓርብ፣ ጥቅምት 2 2011![Äthiopien Stadansicht Mek' ele](https://static.dw.com/image/38703693_800.webp)
ማስታወቂያ
የትግራይ ክልላዊ መንግስት የ43 ኤርትራውያንና ሌሎች ኢትዮጵያውያን ክስ እንዲቋረጥ ወሰነ፡፡ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ተከሳሾቹ የሁለቱ ሃገራት ድንበር በሕገወጥ መንገድ ለማቋረጥ ሲሞክሩ የተያዙ እንደነበር ገልጿል። የቢሮው ምክትል ሐላፊ አቶ አረጋዊ ገብረ እግዚአብሔር ውሳኔው የተጀመረው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለማጠናከር ታሳቢ ያደረገ ነው ብለዋል፡፡
ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ