1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ትግራይ ድንበር ተሻጋሪ የአምበጣ መንጋ 

ረቡዕ፣ ጥቅምት 19 2012

ድንበር ተሻጋሪ የበርሃ አምበጣ መንጋ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጥሮ ሀብትና ሰብል ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው፡፡ በትግራይ ክልል አምስት ወረዳዎች ሕዝብ በባህላዊ መንገድ አንበጣዎቹን ለማባረር እየተረባረበ ነው። መንግስት በበኩሉ በተመረጡ አካባቢዎች በአውሮፕላን የታገዘ ፀረ ተባይ ኬሚካል ርጭት እያደረገ መሆኑ ተገልጿል፡፡

Äthiopien Heuschreckenschwarm in Tigray
ምስል፦ DW/M. Haileselassie

«የበረሃ የአምበጣ መንጋ» 

This browser does not support the audio element.

ድንበር ተሻጋሪ የበርሃ አምበጣ መንጋ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጥሮ ሀብትና ሰብል ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው፡፡ የበርሃ አምበጣ መንጋው በተለይም በትግራይ ክልል አምስት ወረዳዎች መታየቱ የተገለፀ ሲሆን፤ ሕዝብ በባህላዊ መንገድ ለመከላከል እና አንበጣዎቹን ለማባረር እየተረባረበ ነው።፡ መንግስት በበኩሉ በተመረጡ አካባቢዎች በአውሮፕላን የታገዘ ፀረ ተባይ ኬሚካል ርጭት እያደረገ መሆኑ ገልፅዋል፡፡ የመቀሌው ወኪላችን ሚሊዮን ኃይለሥላሴ ትናንት ወደ አዲ ጉደም ተጉዞ ኅብረተሰቡ የአንበጣ መንጋውን ለማረባረብ ሲጣጣር ተመልክቶ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል። 
ሚሊዮን ኃይለሥላሴ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
እሸቴ በቀለ

ምስል፦ DW/M. Haileselassie
ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW