1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ቶክዮ -20ኛዉ የዓለም የአትሌቲክስ ሻንፒዮና ቅዳሜ ይጀምራል

ሃይማኖት ጥሩነህ
ዓርብ፣ መስከረም 2 2018

ባለፈዉ ማክሰኞ ምሽት ከአዲስ አበባ ወደ ቶክዮ ያቀናዉ እና በ 20ኛዉ የዓለም የአትሌቲክስ ሻንፒዮና ላይ ተካፋይ የሚሆነዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን ዉስጥ የመጀመርያዉ ልዑክ በነገዉ እለት ቅዳሜ በሚጀመረዉ በዚሁ በቶክዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻንፒዮና ላይ የመክፈቻ ዉድድሩን የሚያደርግ ይሆናል።

ቶክዮ፤ የጃፓን ብሔራዊ ስቴድዮም
ቶክዮ፤ የጃፓን ብሔራዊ ስቴድዮምምስል፦ Philip Fong/AFP

ቶክዮ -20ኛዉ የዓለም የአትሌቲክስ ሻንፒዮና ቅዳሜ ይጀምራል

This browser does not support the audio element.


ባለፈዉ ማክሰኞ ምሽት ከአዲስ አበባ ወደ ቶክዮ ያቀናዉ እና በ 20ኛዉ የዓለም የአትሌቲክስ ሻንፒዮና ላይ ተካፋይ የሚሆነዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን ዉስጥ የመጀመርያዉ

 

ልዑክ በነገዉ እለት ቅዳሜ በሚጀመረዉ በዚሁ በቶክዮ የዓለምአትሌቲክስሻንፒዮና ላይ የመክፈቻ ዉድድሩን የሚያደርግ ይሆናል። በነገዉ የመክፈቻ ቀንም ኢትዮጵያ በሴቶቹ የ 10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ ዉድድር በተጨማሪ በሴቶቹ የ 1500 ሺህ ሜትር ርቀት እና እንዲሁም በወንዶቹ የ 3000 ሜትር መሰናክል ርቀት፤ የማጣርያ ዉድድሮች ላይ ተካፋይ እንደምትሆን፤ ይጠበቃል።  


ሃይማኖት ጥሩነህ
አዜብ ታደሰ 
ማንተጋፍቶት ስለሺ 
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW