1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቻይና እና ያወጣችው የሰብዓዊ መብት የተግባር ዕቅድዋ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 9 2001

ቻይና ለሀገርዋ የመጀመሪያ የሆነውን የሰብዓዊ መብት የተግባር ዕቅድ አወጣች።

ምስል picture-alliance / dpa

በዚሁ ዕቅድ መሰረት፡ መንግስት የሴቶችንና የውሁዳን ብሄረሰቦችን መብት ለማስከበር፡ ለአካል ተጎጂዎች አስፈላጊውን እንክብካቤ ለመስጠት፡ የጸጥታ ኃይላት በእስረኞች ላይ ይፈጽሙታል የሚባለው የቁም ስቅል ማሳያ ተግባርን ለመቆጣጠር ከፍተኛ ጥረት እንደሚያደርግ ተመልክቶዋል። በዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት በአምነስቲ ኢንተርናሽናል ባልደረባ በወይዘሮ ቬሬና ሀርፐር አስተያየት፡ ይኸው የተግባር ዕቅድ ጥሩ ርምጃ ሊባል የሚችለው በተግባር ተተርጉሞ ሲታይ ብቻ ነው።

ይልማ ኃይለሚካኤል/አርያም ተክሌ/ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW