1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
ቴክኒክቼክ ሪፐብሊክ

ቼክ ሪፐብሊክ በአውሮጳ የመጀመሪያ የሆነውን መንገደኛ የሚጭን ሹፌር አልባ ባቡር ሙከራ አደረገች

01:37

This browser does not support the video element.

ረቡዕ፣ መስከረም 28 2018

ቼክ ሪፐብሊክ በአውሮጳ የመጀመሪያውን መንገደኛ የሚጭን ሹፌር አልባ ባቡር ከዝግ አካባቢ ውጪ በክፍት መስክ የባቡር መስመር ላይ የማንቀሳቀስ የሙከራ ፕሮጀክት ሥራ ጀመራለች ።ባቡሩ ካሜራዎች፣ እንቅስቃሴ በቀላሉ ቃI ሥርዓቶች፣ የጨረር ዳሳሾች፣ ዲጂታል ካርታዎች እና ሐዲዱን እንዳይስት ፍሬን ለመያዝ እና ጋሬጣዎችን አነፍንፎ ለማግኘት የሚያስችል ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የተገጠመለት ነው ።

ቼክ ሪፐብሊክ በአውሮጳ የመጀመሪያውን መንገደኛ የሚጭን ሹፌር አልባ ባቡር ከዝግ አካባቢ ውጪ በክፍት መስክ የባቡር መስመር ላይ የማንቀሳቀስ የሙከራ ፕሮጀክት ሥራ ጀመራለች ።ባቡሩ  ካሜራዎች፣ እንቅስቃሴ በቀላሉ ቃI ሥርዓቶች፣ የጨረር ዳሳሾች፣ ዲጂታል ካርታዎች እና ሐዲዱን እንዳይስት ፍሬን ለመያዝ እና ጋሬጣዎችን አነፍንፎ ለማግኘት የሚያስችል ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የተገጠመለት ነው ።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW