1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ችግር ወደ አስጠኚነት የመራው ሔኖክ

ዓርብ፣ ነሐሴ 20 2008

በወጣት ሔኖክ ወንድይራድ የተቋቋመው ማክ አዲስ ተማሪዎችን እና አስጠኚዎችን ያገናኛል።

Mannheim Strassenschule
ምስል DW/Kate Hairsine

ችግር ወደ አስጠኚነት የመራው ሔኖክ

This browser does not support the audio element.

ዶ/ር ሔኖክ ወንድይራድ በፕሬዝዳንት ኦባማ የተመሰረተው ወጣት አፍሪቃውያን መሪዎች የስልጠና እድል ተጠቃሚ ከሆኑ ኢትዮጵያውያን መካከል አንዱ ነው። ወጣቱ ማክ አዲስ አስጠኚ በተሰኘ ተቋሙ በኩል ተማሪዎችን ከአስጠኚዎች ጋር ያገናኛል። ድርጅቱ ከመዋዕለ-ህጻናት እስከ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለሚገኙ ተማሪዎች ብቃት እና ሥነ-ምግባር ያላቸውን አስጠኚዎች ያገናኛል። የቋንቋ እና የሙዚቃ መሳሪያዎች አስጠኚዎችም በሔኖክ በኩል ሊገኙ ይችላሉ። ሔኖክ በኢትዮጵያ የተካሄዱ የጀማሪ ኩባንያዎች ውድድር አሸንፎ የገንዘብ ሽልማት አግኝቷል።

እሸቴ በቀለ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW