1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ነገ የሚከፈተው የጣና ፎረም 

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 11 2010

ሰባተኛው የጣና ፎረም ጉባዔ ነገ በባህር ዳር ከተማ ይጀመራል።  በዚሁ ሁለት ቀናት በሚቆየው  ስብሰባ የሚካፈሉት ተሳታፊዎች አፍሪቃ የራሱን ሰላም እና ፀጥታ በራሱ  ማስከበር  በሚችልበት ጉዳይ ላይ በዋነንነት ይወያያሉ።

Logo Tana High-Level Forum on Security in Africa

አፍሪቃውያን መንግሥታት ይህን  እቅዳቸውን እውን ለማድረግ ያሳዩት ፈቃደኝነት የሚበረታታ መሆኑን የገለጹት በስብሰባው የሚሳተፉ ጠበብት ፣ አህጉሩ ትልቅ ተግዳሮት እንደሚጠብቀውም አስታውቀዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW