«ኑሮን እንዳውቅ ወደ ኢትዮጵያ ተላኩ» 22 ታኅሣሥ 2005ሰኞ፣ ታኅሣሥ 22 2005ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ «በልጅነቴ አስቸጋሪ ልጅ ነበርኩ» ይላል። የዛሬው የወጣቶች አለም እንግዳችን። በዚህም የተነሳ ወጣቱ ከሚኖርበት ዮናይትድ እስቴትስ ለረዥም አመታት ወደ ኢትዮጵያ ተልኮ ነበር። የልጅነት ጊዜውን ዛሬ መለስ ብሎ ያጫውተናል። ልደት አበበ