1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኒዠር እና የገጠማት ችግር

ቅዳሜ፣ ግንቦት 22 2001

የኒዠር ፕሬዚደንት ማማዱ ታንዣ የሀገራቸውን ብሄራዊ ሸንጎ ባለፈው ማክሰኞ ከበተኑ ወዲህ ከያቅጣጫው ብርቱ ተቃውሞ ተፈራርቆባቸዋል።

ፕሬዚደንት ማማዱ ታንዣ
ፕሬዚደንት ማማዱ ታንዣምስል AP Photo

ፕሬዚደንት ታንዡ የስልጣን ዘመናቸውን ለማራዘም ባደረጉት ሙከራ ሰበብ ነው ምክር ቤቱን የበተኑት። አንዳንድ የአፍሪቃ ሀገሮች መሪዎች ስልጣን ላለመልቀቅ እያሉ ህገ መንግስቱን ለመለወጥ የሚያደርጉት ጥረታቸው ህገመንግስታዊን አሰራር የሚጻረር ርምጃ ሆኖ ነው የተገኘው።

አርያም ተክሌ/DW

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW