ናይጀሪያ እና በረኃማነት
ሰኞ፣ ኅዳር 27 2008ማስታወቂያ
በዚሁ ሰበብም በናይጀሪያ ማዕከላይ እና ደቡባዊ አካባቢዎች የሚገኙ አርብቶ አደሮች ለቀንድ ከብቶቻቸው ምግብ ፍለጋ ፊታቸውን ወደ እርሻ ቦታዎች ያዞሩበት ድርጊት ካካባቢው ገበሬዎች ጋር ግጭት ውስጥ እያስገባቸውነው። አንዳንዶቹ ናይጀሪያውያን አርብቶ አደሮች ለም የግጦሽ መሬት ፍለጋ ቻድን እና ኒዠርን ወደመሳሰሉ ጎረቤት አገሮች እንዲሰደዱ አስገድዷቸዋል። የዶይቼ ቬለዉ ሳም ኦሉኮያ የዘገበውን የበርሊኑ ወኪላችን እንደሚከተለው አሰባስቦታል።
ሳም ኦሉኮያ /ይልማ ኃይለ ሚካኤል
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሠ