1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ናይጀርያ እና አሳሳቢው የስልጣን ክፍተት

ቅዳሜ፣ ጥር 1 2002

የናይጀሪያ ፕሬዚደንት ኡምሩ ያር አዱዋ በጠና ታመዋል። ከአንድ ወር በላይ በፊት አንስተው ለልብ በሽታ በሳውዲ ዐረቢያ ህክምና ጀምረዋል።

ምስል AP

ከዚያን ጊዜ ወህ በሀገሪቱ አመራር ላይ የስላጣን ክፍተት ተፈጥሮዋል። ይህም አንድ መቶ ሀምሳ አምስት ሚልዮን ህዝብ በሚኖርባት ናይጀርያ ህዝብ ዘንድ እና በናይጀርያ ጎረቤት ሀገሮችም ውስጥ ስጋት አስከትሎዋል።
አርያም ተክሌ
DPA/DW

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW