1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ኖቤል ለፊስቱላ ሆስፒታል መስራቿ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 4 2002

ለኅብረተሰብ ቀና አገልግሎት ማበርከታቸዉ እዉቅና ያስገኘላቸዉ አራት ግለሰቦች ትናንት የኖቤል ሽልማት ማግኘታቸዉ ተገልጿል።

ፊስቱላ ሃኪም ቤትምስል፦ Fistula e.V.

ከተሸላሚዎቹ መካከል በኢትዮጵያ በፊስቱ ለሚቸገሩ ሴቶች የህክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙት ዶክተር ካትሪን ሃምሊን አንዷ ናቸዉ። ባልደረባችን ሉድገር ሻዶምስኪ ዶክተር ሃምሊንን አነጋግሯል፤ ጌታቸዉ ተድላ እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል፤

ሸዋዬ ለገሠ/Negash Mohammed

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW