1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኖቤል ለፊስቱላ ሆስፒታል መስራቿ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 4 2002

ለኅብረተሰብ ቀና አገልግሎት ማበርከታቸዉ እዉቅና ያስገኘላቸዉ አራት ግለሰቦች ትናንት የኖቤል ሽልማት ማግኘታቸዉ ተገልጿል።

ፊስቱላ ሃኪም ቤትምስል Fistula e.V.

ከተሸላሚዎቹ መካከል በኢትዮጵያ በፊስቱ ለሚቸገሩ ሴቶች የህክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙት ዶክተር ካትሪን ሃምሊን አንዷ ናቸዉ። ባልደረባችን ሉድገር ሻዶምስኪ ዶክተር ሃምሊንን አነጋግሯል፤ ጌታቸዉ ተድላ እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል፤

ሸዋዬ ለገሠ/Negash Mohammed

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW