አለም አቀፉ የመጽሃፍ ዐዉደ ርዕይ በፍራንክፈት26 መስከረም 2003ረቡዕ፣ መስከረም 26 2003በአለም እጅግ ትልቅ እንደሆነለት የሚነገርለት የመጽሃፍ ዐዉደ ርዕይ በፍራንክፈርት ከተማ በመካሄድ ላይ ነዉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየመጽሃፍ ዐዉደ ርዕይ በፍራንክፈትምስል DWማስታወቂያዘንድሮ ለ62 ግዜ በመካሄድ ላይ ያለዉ ይህ የመጸሃፍ ዐዉደ ርዕይ ዘንድሮ በተለይ በጥበበኛዉ በእግርኻስ ተጫዋችና በታንጎ ዳንስ የምትታወቀን አርጀቲናን በዋና እንግድነት ጋብዞ ስነ-ጽሁፎችዋን ለአዉሮጻ ብሎም ለአለም በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃለሚካኤል ዘገባ አለዉ ይልማ ሃለሚካኤል/ አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ