አለም አቀፍ የቱሪዝም አዉደ ርዕይ በበርሊን1 መጋቢት 2002ረቡዕ፣ መጋቢት 1 2002በየአመቱ በዚሕ ሰሞን በርሊን ዉስጥ የሚቀርበዉ አለም አቀይ የቱርዝም ትርዒት የዘንድሮዉ ዛሬ ተጀምሯል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያበትርዒቱ ከአስራ አንድ ሺሕ የሚበልጡ የአስጎብኚ ድርጅቶችና የአየር መንገድ ተወካዮች ምርትና አገልግሎታቸዉን ለጎብኚዎች ያስተዋዉቃሉ።ከኢትዮጵያም ከሃያ የሚበልጡ የአስጎብኚ ድርጅቶችና ተቋማት ተወካዮች ተካፍለዋል።ይልማ ሐይለ ሚካኤል የመክፈቻዉን ሥነ-ሥርዓት ተከታትሎ የሚከተለዉ ዘገባ ልኮልናል። ይልማ ኅይለሚካኤል ነጋሽ መሀመድ