1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አለም አቀፍ የፊልም መድረክ እና የባህል ሳምንት በአዲስ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 14 2003

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ከሰኔ ዘጠኝ እስከ ሰኔ አስራ ሁለት ድረስ የባህል ሳምንት በሚል መርህ ለአራት ቀን የዘለቀ የተለያዩ ዝግጅቶች ሲደረግ ሰንብቶአል።

ምስል AP

የኢትዮጽያ የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ባዘጋጀዉ በዚህ መድረክ ላይ በቱሪዝም ዘርፍ ባለ ኮከብ ሆቴሎችን እና ባህላዊ ምግቤቶችን በባህላዊ ምግብ አቀራረብ በኪነጥበብ ዘርፍ ደግሞ ቲያትሮችን በማወዳደር አዲስ አበባ ከተማችን ለእንግዶችዋ ምርጥ የተባሉ ምግብ ቤቶችን እና ቲያትሮችን በመምረጥ ለተሸላሚዎች እዉቅና መሰጠቱ የዝግጅቱ አስተናባሪዎች ገልጸዋል። ሌላዉ በዚሁ በሰኔ ወር በአዲስ አበባ በየአመቱ የሚካሄደዉ አመታዊ አለማቀፉ የፊልም ፊስቲቫል ከመቶ በላይ ፊልሞችን በማስተናገድ ለአሸናፊዎች ፊልሞችን በመሸለም መጠናቀዉ ተገልጾአል።

አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW