1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አልቃኢዳ በየመን

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 21 2002

ባለፈው ሳምንት አርብ በአሜሪካን የመንገደኞች አውሮፕላን ጥቃት ለማድረስ የሞከረው ናይጀሪያዊ ወጣት የመን ውስጥ ከመሸጉ የአልቄይዳ አባላት ጋር ግንኙነት አለው መባሉ ዓለም ዓቀፉን ማህበረብ የመን ላይ እንዲያተኩር አድርጓል ።

ምስል AP

የጂዳው ዘጋቢያችን ነብዩ ሲራክ የመን በመሸጉ የአልቄይዳ አባላት ላይ ስለሚካሄደው እና ስለታቀደው ዘመቻ ተከታትሎ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።

ነብዩ ሲራክ ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW