አልቃኢዳ በየመን21 ታኅሣሥ 2002ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 21 2002ባለፈው ሳምንት አርብ በአሜሪካን የመንገደኞች አውሮፕላን ጥቃት ለማድረስ የሞከረው ናይጀሪያዊ ወጣት የመን ውስጥ ከመሸጉ የአልቄይዳ አባላት ጋር ግንኙነት አለው መባሉ ዓለም ዓቀፉን ማህበረብ የመን ላይ እንዲያተኩር አድርጓል ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያየጂዳው ዘጋቢያችን ነብዩ ሲራክ የመን በመሸጉ የአልቄይዳ አባላት ላይ ስለሚካሄደው እና ስለታቀደው ዘመቻ ተከታትሎ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ። ነብዩ ሲራክ ሂሩት መለሰ ነጋሽ መሀመድ