1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሜሪካን እና ህገወጥ ስደተኞች

ማክሰኞ፣ ሰኔ 12 2004

እስራኤል አፍሪቃዉያን ስደተኞችን ወደየመጡበት ለመመለስ የማስገደዷ ዜና ተነግሮ ሳያባራ፤ በተቃራኒዉ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ወደአሜሪካ ሲገቡ እድሜያቸዉ ከ16ዓመት በታች የነበሩ ህገወጥ ስደተኞች ጊዜያዊ የመኖሪያ እና የሥራ ፈቃድ

ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማምስል AP

እንዲያገኙ መፍቀዳቸዉ ተሰምቷል። ይህም ከስምንት መቶ ሺህ በላይ ህገወጥ ስደተኞችን እንደሚጠቅም ነዉ የተገለፀዉ። በርካታ ኢትዮጵያዉያንና ኤርትራዉያን ህገወጥ ስደተኞችም የዚሁ ህግ ተጠቃሚዎች መሆናቸዉን የህግ ባለሙያ ለዶቼ ቬለ ገልፀዋል። የፕሬዝደንት ኦባማን ዉሳኔ ሪፐብሊካኖች አልደገፉትም።

 አበበ ፈለቀ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW