አሜሪካን እና ህገወጥ ስደተኞች12 ሰኔ 2004ማክሰኞ፣ ሰኔ 12 2004እስራኤል አፍሪቃዉያን ስደተኞችን ወደየመጡበት ለመመለስ የማስገደዷ ዜና ተነግሮ ሳያባራ፤ በተቃራኒዉ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ወደአሜሪካ ሲገቡ እድሜያቸዉ ከ16ዓመት በታች የነበሩ ህገወጥ ስደተኞች ጊዜያዊ የመኖሪያ እና የሥራ ፈቃድማገናኛዉን ኮፒ አድርግፕሬዝደንት ባራክ ኦባማምስል APማስታወቂያ እንዲያገኙ መፍቀዳቸዉ ተሰምቷል። ይህም ከስምንት መቶ ሺህ በላይ ህገወጥ ስደተኞችን እንደሚጠቅም ነዉ የተገለፀዉ። በርካታ ኢትዮጵያዉያንና ኤርትራዉያን ህገወጥ ስደተኞችም የዚሁ ህግ ተጠቃሚዎች መሆናቸዉን የህግ ባለሙያ ለዶቼ ቬለ ገልፀዋል። የፕሬዝደንት ኦባማን ዉሳኔ ሪፐብሊካኖች አልደገፉትም። አበበ ፈለቀ ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ