1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሜሪካ ዜጎቿ ወደ ኤርትራ እንዳይጓዙ ማስጠንቀቋ

ረቡዕ፣ ኅዳር 26 2005

ባህርን ተንተርሳ ወደየምትገኘው ሀገር ኤርትራ እንዳይጓዙ ባለፈው ሰሞን ፤ ማስጠንቀቂያ ማቅረቡ የሚታወስ ነው። ባለፈው ዓመት በሚያዝያ ወርም ተመሳሳይ ማሳሰቢያ ቀርቦ እንደነበረ አይዘነጋም። ምክንያቱ ምን ይሆን?

የኤርትራ ባለሥልጣናት ምን ይላሉ? እ ጎ አ ከ 2009 ዓ ም አንስቶ ይበልጥ እየተበላሸ የመጣው የዩናይትድ እስቴትስና የኤርትራ ግንኙነት እንዴት ሊሻሻል ይችላል?
ዋሽንግተን ዲ ሲ የሚገኘውን ዘጋቢአችንን አበበ ፈለቀን በስልክ አነጋግሬው ነበር። አበበ፣
የአሜሪካ ዜጎች ወደ ኤርትራ እንዳይጓዙ ማስጠንቀቂያ የቀረበበትን ምክንያት በማብራራት ይጀምራል።

አበበ ፈለቀ

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW