1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አምስት ፓርቲዎች ሊዋሐዱ ነው

ሰኞ፣ ግንቦት 5 2011

አምስት ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊዋሐዱ መሆኑን አስታወቁ። በመጪው ሐሙስ ይፈፀማል በተባለው ውሕደት ኅብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ እንደሚቋቋም በዛሬው ዕለት ይፋ አድርገዋል። አቶ ተሻለ ሰብሮ የሚመሩት የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ በውኅደቱ ተስማምቶ ሒደቱን ቢጀምርም በስተመጨረሻ ግን ኢራፓና ሌሎች ሁለት ፓርቲዎች በውህደቱ አልተገኙም።

Äthiopien Addis Abeba | PK neue Partei Heber Ethiopia
ምስል DW/G. Tedla

አምስት ፓርቲዎች ሊዋሐዱ ነው

This browser does not support the audio element.

አምስት ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊዋሐዱ መሆኑን አስታወቁ። በመጪው ሐሙስ ይፈፀማል በተባለው ውሕደት ኅብር ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ እንደሚቋቋም በዛሬው ዕለት ይፋ አድርገዋል። ተዋሕደናል ያሉት ቱሳ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ምክር ቤት፣ ኢትዮጵያችን ሕዝባዊ ንቅናቄ፣ የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት እና ደቡብ ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኮከቦች ቅንጅት ናቸው። አቶ ተሻለ ሰብሮ የሚመሩት የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ በውኅደቱ ተስማምቶ ሒደቱን ቢጀምርም በስተመጨረሻ አፈንግጧል። 

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW