1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አምነስተርናሽናል እና የሰብአዊ መብት ይዞታ በኢትዮጵያ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 1 2005

ባለፈው ሳምንት ማለቂያ ላይ ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ፣ በተለያዩ አካባቢዎች፣ የሙስሊሙ ማኅበረሰብ አባላት የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ፤ አካኺደው እንደነበረ የሚታወስ ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ ፣ ሻሻመኔ አካባቢ የመንግሥት ፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት እርምጃ፤

ምስል Fotolia/Scanrail

በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን ዘገባ መሠረት 3 «አሸባሪዎች» የተባሉ ሰዎች ተገድለዋል ፣ 7 ፖሊሶች ቆስለዋል። የተለያዩ የውጭ መገናኛ ብዙኀን፤ 25 ሰዎች መገደላቸውንና ከ 1,500 በላይ ተይዘው መታሠራቸውን ነው የገለጡት።

ድልነሣ ጌታነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW