1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ስለኤርትራ

ሐሙስ፣ ሰኔ 20 2011

በተለያዩ የውጭ ሃገራት በስደት የሚገኙ ኤርትራውያን መንግሥታቸውን በመተቸታቸው የተለያዩ ማስፈራሪያ እና ጫናዎች እንደሚደርሱባቸው አምነስቲ ኢንተርናሽናል አመለከተ።

Logo von Amnesty International

የመንግሥት ተቺዎች ጫና ይደርስባቸዋል

This browser does not support the audio element.

ድርጅቱ ዛሬ ይፋ ባደረገው ኤርትራን የተመለከተ ዘገባው ድርጊቱ በኤርትራ መብት ተቆርቋሪዎች ላይ የሚፈጸመው በውጭ በስደት በሚገኙ መሰል ኤርትራውያን እና በኤምባሲዎችም አማካኝነት ነው። በተመድ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ አባል  የሆነችው ኤርትራ መንግሥት ይህን ድርጊት እንዲያስቆም አምነስቲ ዘይቋል። በድርጅቱ የአፍሪቃ ቀንድ የሰብኦዊ መብት ተመራማሪ የሆኑትን አቶ ፍስሃ ተክሌን በጉዳዩ ላይ አነጋግሬያቸዋለሁ።

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW