አራተኛዉ የፓርቲዎች ክርክር13 መጋቢት 2002ሰኞ፣ መጋቢት 13 2002ግንቦት 15ቀን 2002ዓ,ም በኢትዮጵያ የሚካሄደዉ አገር አቀፍ ምርጫ የሁለት ወራት ጊዜ ብቻ ቀርቶታል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመራጩ ህዝብ ቢመረጡ የሚመሩበትን የፖሊሲ አማራጭ እያቀረቡ ነዉ። በሳምንቱ ማለቂያ የጤና መሰረተ ልማት በኢትዮጵያ በሚል አራተኛዉ ዙር የክርክር መድረክ ተካሂዷል። ታደሰ እንግዳዉ ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ