1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አርቲስት ፈቃዱ ተክለ ማርያም በሙያ ባልደረቦቹ አንደበት 

ሐሙስ፣ ሐምሌ 26 2010

የአርቲስት ፈቃዱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ከመፈፀሙ በፊት የሙያ ባልደረቦቹ እና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለብዙ ዓመታት ባገለገለበት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትር አሸኛኘት ተደርጎለታል።

Äthiopien Beerdigung des Künstlers Fekadu in Addis Abeba
ምስል DW/Getachew Tedla

አርቲስት ፈቃዱ በሞያ ባልደረቦቹ ሲታወስ

This browser does not support the audio element.

ሞያውን አገሩን እና ህዝቡንም እጅግ በሚወደው በአርቲስት ፈቃዱ ተክለ ማርያም ሞት ኢትዮጵያውያን የሙያ ባልደረቦቹ እና የኪነጥበብ አፍቃሪዎች ሀዘናቸውን እየገለጹ ነው።  የሞያ ባልደረቦቹ ለዶቼቬለ በሰጡት አስተያየት ፈቃዱን «ትልቅ የሞያ አባታችን ፣መካሪያችን እና አርአያችን» ብለውታል። 


ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW