1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አሳሳቢው የሁለቱ ሱዳን መንግሥታት ፀጥታ ሁኔታ

ቅዳሜ፣ ጥቅምት 25 2004

ሰሜን ሱዳን እና ደቡብ ሱዳንን በሚያዋስነው የጋራ ድንበር አካባቢ ውጊያው እንደቀጠለ ነው። የሱዳን ጦር ኃይላት በብሉ ናይል ግዛት በአንጻሩ የሚዋጋው ያማጽያን ቡድን ጠንካራ ሠፈር የሚገኝበትን የኩርሙክን አካባቢ ከሁለት ወራት ከባድ ውጊያ በኋላ መያዛቸውን አስታውቀዋል።

ምስል DW

ሥልታዊ የማፈግፈግ ርምጃ ብቻ መውሰዱን ያስታወቀው ያማጽያን ቡድን በድንበሩ አካባቢ ካለፈው ሰኔ ወር ወዲህ ውጊያ የሚያካሂደው ሦስተኛው ቡድን ሲሆን፡ የሱዳንን መንግሥት እንደሚበቀል ዝቶዋል። ቡድኑ ከብሉ ናይል ግዛት በስተምዕራብ በሚገኘው የነዳጅ ዘይት አምራች ግዛት በሆነው በደቡብ ኮርዶፋን በሱዳን መንግሥት አንጻር ከሚዋጋው የሱዳን ሕዝብ ነጻ አውጪ ንቅናቄ - ኤን ጋ የቅርብ ግንኙነት እንዳለው ይነገራል።

አርያም ተክሌ

መሥፍን መኮንን

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW