1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአቶ ኃይለ ማርያም ሥልጣን መልቀቅ ላይ የተሰጡ አስተያየቶች

ዓርብ፣ የካቲት 9 2010

« ጉዳዩ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ነው። ሆኖም የጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሥልጣን መልቀቅ ለወደፊቱ ሁሉን አቀፍ የፖለቲካ ተስፋን የሚያበረታታ ነው» የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት

US-Außenministerium
ምስል AFP/Getty Images/J. Richards

የአሜሪካን መንግሥት እና የኢትዮጵያውያን አስተያየት

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ሥልጣን እለቃለሁ ማለታቸው በጎ ነው ሲሉ በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ተናገሩ። ሆኖም ለዶቼቬለ አስተያየታቸውን የሰጡት እነዚሁ ኢትዮጵያውያን የህዝብ ጥያቄ የግለሰብ ለውጥ ሳይሆን የስርዓት ለውጥ መሆኑን ተናግረዋል። በጉዳዩ ላይ ዶቼቬለ አስተያተቱን የጠየቀው የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ጉዳዩ የሀገር ውስጥ ጉዳይ መሆኑን አስታውቆ የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልቀቅ ለወደፊቱ ሁሉን አቀፍ የፖለቲካ ተስፋን የሚያበረታታ ነው ማለቱን ከዋሽንግተን መክበብ ሸዋ ዘግቧል። 

መክብብ ሸዋ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW