1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

አቀባበል ለወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ እና ቃ/መጠይቅ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 29 2011

ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ከሰባት ዓመት ስደት በኋላ ዛሬ ጠዋት ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ደጋፊዎቻቸዉ በቤተሰቦቻቸዉ መኖሪያ ባለበት አዲስ አበባ ፈረንሳይ ሌጋሲዮን ሰፈር በመገኘት ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Äthiopien Birtukan Mideksa kehrt aus dem Exil zurück
ምስል፦ DW/Y. Gegziabher

ለወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የተደረገዉ አቀባበል

This browser does not support the audio element.

የቀድሞ የፌደራል ፍርድ ቤት ዳኛ፣ እንዲሁም የአንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ መስራች እና ሊቀመንበር እንደዚሁም የቅንጅት ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር የነበሩት ወ/ት ብርቱካን አቀባበል ያደረጉላቸውን አመስግነዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር

መርጋ ዮናስ

አርያም ተክሌ

ተስፋለም ወልደየስ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW