1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አቡነ ማትያስ በእየሩሳሌም

ሰኞ፣ የካቲት 25 2005

መቀመጫውን አዲስ አበባ ያደረገው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የስድስተኛውን ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት የአቡነ ማትያስን በዓለ ሲመት ትናንት አከናውኗል። መቀመጫውን ዩናይትድ ስቴትስ ያደረገው እና ሕጋዊ ቅዱስ ሲኖዶስ እንደሆነ የሚገልፀው ሌላኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የፓትርያሪክ ምርጫውን አዉግዟል።

ምስል AP

ትግራይ ውስጥ ሀፀራ በምትባል መንደር የተወለዱት አቡነ ማትያስ ወደ መንበሩ ሲመጡ በመንግስት ተፅዕኖ ነው ሲሉም ተቃውሞዋቸውን የሚያሰሙ አሉ። የአዲሱ ፓትሪያርክ ሲመት የተከናወነዉ ሁለቱን ወገኖች ለማስማማት ለሶስት ዓመታት የተጀመረዉ የእርቀ ሠላም ጥረት ከግብ ሳይደርስ ነዉ። አቡነ ማትያስ በእየሩሳሌም ሳሉ የነበራቸው አስተዳደር ምን ይመስል ነበር? ወደ ፊትስ ለቤተክርስቲያኒቱ አንድነት ምን ሊያበረክቱ ይችላሉ? የሃይፋዉ ወኪላችን ግርማው አሻግሬ ከእየሩዳሌም የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሮ ልኮልናል።   

ግርማው አሻግሬ
ማንተጋፍቶት ስለሺ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW