1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አቦሸማኔዎች ቁጥራቸዉ ተመናምኗል፤

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 12 2009

በኢትዮጵያ የሚገኙ ብርቅዬ የዱር አራዊት እና ዉጤቶቻቸዉ ሕገወጥ ንግድ መበራከቱ ተገለፀ። ወደተለያዩ ሃገራት በተለይ ደግሞ ወደ አረብ ሃገራት በሚደረገዉ በዚህ  ሕገ ወጥ ንግድ ምክንያትም አብዛኞቹ ብርቅዬ የዱር አራዊት ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ እየቀነሰ መሄዱ እየተነገረ ነዉ።

Artenschutz in Zentralasien Gepard
ምስል Morteza Eslami

Ber AA (Cheetahs in Danger) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

      
 ከዱር እንስሳቱ መካከል በተለይም ዓይን የሚስበዉ  የአቦሸማኔ ዝርያ ቁጥር ቀንሶ አሁን  ከሺህ የማይበልጥ ብቻ መትረፉ ተመልክቷል። ኢትዮጵያ ዉስጥ አቦሸማኔን ጨምሮ ዝርያቸዉ እየተመናመነ ለሚገኘዉ የዱር እንስሳት ጥበቃ እንዲደረግ ተቆርቋሪዎች ጥሪ እያቀረቡ ነዉ።  ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW