1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አነጋጋሪዉ የሲቪል ትብብር በጀርመን

ረቡዕ፣ መስከረም 6 2002

ዞልን ከባየርን ዋና ከተማ ከሙኒክ ትንሽ ፈንጠር ብላ የምትገኝ መንደር ናት። በዚች በፀዳችና ባማረች መንደር ደግሞ የተማሩና ከፍተኛ ገቢ ያላቸዉ የአገሪቱ ሰዎች እንደሚኖሩባት ይነገራል።

ምስል AP

ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ላይ በዚያ የተፈፀመዉ ድርጊት ግን ሰሚዎቹን ሁሉ አስደንግጧል። እንዲህ ነዉ የሆነዉ፤ ሁለት የ17እና 18 ዓመት ወጣቶች ሌሎችን ለመደብደብ ሲነሱ ለመገላገል የገባ አንድ ሰዉ ራሱ ተደብድቦ ሰዎች ባሉበት ስፍራ በቀን ብርሃን ህይወቱ አልፏል። ይህን ያስተዋሉ ዜጎች ታዲያ ልጆቻችን እየተባላሹ መጡ ቁጥጥርና ጠንከር ያለ ቅጣት ያስፈልጋል የሚል ጥሪያቸዉን አጠናክረዋል።

ይልማ ኃይለሚካኤል/ሸዋዬ ለገሠ ፣

ተክሌ የኋላ፣

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW