አነጋጋሪዉ የሲቪል ትብብር በጀርመን
ረቡዕ፣ መስከረም 6 2002ማስታወቂያ
ባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ ላይ በዚያ የተፈፀመዉ ድርጊት ግን ሰሚዎቹን ሁሉ አስደንግጧል። እንዲህ ነዉ የሆነዉ፤ ሁለት የ17እና 18 ዓመት ወጣቶች ሌሎችን ለመደብደብ ሲነሱ ለመገላገል የገባ አንድ ሰዉ ራሱ ተደብድቦ ሰዎች ባሉበት ስፍራ በቀን ብርሃን ህይወቱ አልፏል። ይህን ያስተዋሉ ዜጎች ታዲያ ልጆቻችን እየተባላሹ መጡ ቁጥጥርና ጠንከር ያለ ቅጣት ያስፈልጋል የሚል ጥሪያቸዉን አጠናክረዋል።
ይልማ ኃይለሚካኤል/ሸዋዬ ለገሠ ፣
ተክሌ የኋላ፣