1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አነጋጋሪው የቤኔዲክት 16 ተኛ አዲስ መፀሀፍ

ረቡዕ፣ ኅዳር 15 2003

ትናንት ለገበያ የቀረበው የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ቤኔዲክት 16 ተኛ አዲስ መፀሀፍ በስፋት ማነጋገሩን ቀጥሏል ።

ምስል Verlag Herder

ወሲብ እና ህፃናትን መበደልን የመሳሰሉ ጉዳዮችን ባካተተው በዚህ በአማርኛ “ የዓለም ብርሀን” በተሰኘው መፀሀፋቸው ቤኔዲክት 16 ተኛ በአንዳንድ ሁኔታዎች ኮንዶምን መጠቀም ተቀባይነት ይኖረዋል ሲሉ የሰጡት አስተያየት የወግ አጥባቂ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ዕምነት ተከታዮችን ድጋፍ አለማግኘቱ እየተነገረ ነው ። ስለዚሁ ቲልማን ክላይንዩንግ ያጠናቀረውን ልደት አበበ ታቀርበዋለች።

ልደት አበበ ፣

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW