አነጋጋሪው የፓትሪያርኩ ሐዉልት12 ሐምሌ 2002ሰኞ፣ ሐምሌ 12 2002በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጻዉሎስ ፓርትሪያርክ ርእሰ ሊቃነ ጻጻሳት ዘኢትዮጽያ በአለ ሲመት ዋዜማ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ መድሃኒያለም አካባቢ የፓርትሪያርኩ ሃዉልት ተመርቋል ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያየሀውልቱ አስፈላጊነት ብዙዎችን እያነጋገረ ነው ። የህዝብ አስተያየት አሰባስበናል ። አዜብ ታደስ ፣ ሒሩት መለሰ ተክሌ የኋላ