1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«አንድ ሆነን እንነሳ፤ ነገን እንገንባ» የኢትዮጵያዉያን ቀን በአዉሮጳ 

ሐሙስ፣ ጥቅምት 8 2011

የኢትዮጵያ ዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሃገር ዉስጥ እና በዉጭዉ ዓለም እየተካሄዳ ያለዉ የዲፕሎማስያዊ ግንኙነት መረሃ ግብር  እንዴት እንደሆን በሰጠዉ መግለጫ ዛሬ አስታወቀ።

Äthiopien Meles Alem Sprecher Außenministerium
ምስል DW/G. Tedla

ጥቅምት 21፤ ፍራንክፈርት የኢትዮጵያዉያን ቀን ይከበራል

This browser does not support the audio element.

ሚኒስቴር መሥርያ ቤቱ በመግለጫዉ በቅርቡ በሰሜን አሜሪካ «ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድዩን እንገንባ» በሚል መርሕ ኢትዮጵያዉያን  ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድን የማግኘት እንድል የነበረበት ዝግጅት እንደተካሄደ ሁሉ በቀጣይ ይኸዉ አይነት ዝግጅት በአዉሮጳ እንደሚደገም ገልፆአል። ጥቅምት 21 በአዉሮጳ ጀርመን ፍራንክፈርት ላይ የሚከበረዉ  የኢትዮጵያ ዉያን ቀን « አንድ ሆነን እንነሳ፤ ነገን እንገንባ» በሚል መሪ ሃሳብ እንደያዘም ዛሬ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰጠዉ መግለጫ አመልክቶአል። መግለጫዉን የተከታተለዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባዉን ልኮልናል። 


ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ 
አዜብ ታደሰ 


ሸዋዬ ለገሠ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW