«አንድ ሆነን እንነሳ፤ ነገን እንገንባ» የኢትዮጵያዉያን ቀን በአዉሮጳ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 8 2011ማስታወቂያ
ሚኒስቴር መሥርያ ቤቱ በመግለጫዉ በቅርቡ በሰሜን አሜሪካ «ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድዩን እንገንባ» በሚል መርሕ ኢትዮጵያዉያን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድን የማግኘት እንድል የነበረበት ዝግጅት እንደተካሄደ ሁሉ በቀጣይ ይኸዉ አይነት ዝግጅት በአዉሮጳ እንደሚደገም ገልፆአል። ጥቅምት 21 በአዉሮጳ ጀርመን ፍራንክፈርት ላይ የሚከበረዉ የኢትዮጵያ ዉያን ቀን « አንድ ሆነን እንነሳ፤ ነገን እንገንባ» በሚል መሪ ሃሳብ እንደያዘም ዛሬ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሰጠዉ መግለጫ አመልክቶአል። መግለጫዉን የተከታተለዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባዉን ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ