1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አከራካሪው የግል ድርጅቶች የማህበራዊ ጡረታ ዋስትና ማሻሻያ ረቂቅ

እሑድ፣ ሰኔ 14 2007

የግል ድርጅቶች የማህበራዊ ጡረታ ዋስትና ወይም በእንግሊዝኛ አጠራሩ «በፕሮቪደንት ፈንድ » ሕግ ላይ የማሻሻያ ረቂቅ ከጥቂት ጊዜ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ነበር.

ምክር ቤቱ ከአራት ዓመት በፊት በወጣው የፕሮቪደንት ፈንድ ሕግ ላይ ሰሞኑን በወጣው ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ባጭሩ ከተወያየበት በኋላ ጉዳዩን ለሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና ለሕግ ፍትሕ እና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷል። ማሻሻያው ረቂቅ በግል ድርጅቶች ሰራተኞች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞ አስነስቶዋል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW