1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አወዛጋቢው የኢትዮጵያ የዕርዳታ ዕደላ

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 13 2002

ተቃዋሚ ፓርቲዎችን የተሰባሰቡበት መድረክ የተባለው የፖለቲካ ቡድን በኢትዮጵያ በምግብ ለስራ መርሀ ግብር ዕርድታ የሚያገኙት የገዥ ፓርቲ አባላት ናቸው ሲል ከዚህ ቀደም ካሰማው አቤቱታ በመነሳት በኢትዮጵያ የምግብ ዕርዳታ የሚከፋፈልበትን መንገድ እንደሚያጣሩ አንዳንድ የዕርዳታ ድርጅቶች አስታውቀዋል ።

ምስል AP

ከመድረክ በኩል የቀረበውን ክስ የኢትዮጵያ መንግስት ባለሥልጣናት አስተባብለዋል ። ዝርዝሩን ከለንደን ድልነሳ ጌታነህ አዘጋጅቷል ።

ድልነሳ ጌታነህ ፣ ሂሩት መለሰ

ተከሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW