1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዉሮጳን የሚፈታተነዉ የስደተኞች ችግር

ሐሙስ፣ ሐምሌ 30 2007

ባለፉት ቀናት ካሌ በምትባለዉ የፈረንሳይ የወደብ ከተማ የተከሰተዉ የስደተኞች ቀዉስ አሁንም ዋና የአዉሮጳ መነጋገርያ አጀንዳ እንደሆነ ነዉ።

Frankreich Flüchtlinge am Eurotunnel Calais
ምስል Reuters/P. Rossignol

[No title]

This browser does not support the audio element.



ዋና መዳረሻቸዉን ብሪታንያ አድርገዉ በተለይ ከደቡብ አዉሮጳ ወደ ፈረንሳይ የወደብ ከተማ ያቀኑት 3 ሽህ የሚሆኑ ስደተኞች በሕግ -ወጥ መንገድ በሰሜን ባህር ዋሻ ዉስጥ በሚያልፉት የጭነት መኪኖች ወይም ባቡር ተሸሽገዉ ወደ ብሪታንያ ለመግባት ሙከራ የሚያደርጉ ሲሆን እስካሁን ዘጠኝ ሰዎች በደረሰባቸዉ አደጋ መሞታቸዉ ታዉቋል።


ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW