1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቤት ማፍረስ ዘመቻ

ረቡዕ፣ ግንቦት 1 2010

ያለምንም ማስጠንቀቂያ ቤቶቻቸዉ በመፍረሳቸዉ በመጠለያ እጦት መቸገራቸዉን አስታዉቀዋል።መጠለያ ያጡት ሰዎችም የቤፈረሱትን ቤቶች ብዛት አልነተነገረም

Karte Äthiopien englisch

(Beri.AA) Amhara Region-House Demolition - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የአማራ መስተዳድር የዳንግላ ከተማ ነዋሪዎች፤ የከተማይቱ ባለሥልጣናትን መኖሪያ ቤቶቻችንን አፈረሱን በማለት ወቀሱ። ነዋሪዎቹ እንደሚሉት የከተማዉ አስተዳደር ያፈረሰባቸዉ ቤቶች ለበርካታ ዓመታት ይኖሩባቸዉ የነበሩ ናቸዉ። ያለምንም ማስጠንቀቂያ ቤቶቻቸዉ በመፍረሳቸዉ በመጠለያ እጦት መቸገራቸዉን አስታዉቀዋል። መጠለያ ያጡት ሰዎችም የቤፈረሱትን ቤቶች ብዛት አልነተነገረም። የከተማዉ ባለሥልጣናትም የሰጡት ማብራሪያ የለም። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ነዋሪዎችን አነጋግሮ የላከልንን ዘገባ እነሆ

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW