1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አውሮጳ እና የከፍተኛ ትምህርት ስርዓትዋ፣

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 22 2001

የአውሮጳ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን አሰራርና የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማጣጣም የሚያስችል የሶስት ቀናት ስብሰባ ትናንት በሉቫይ ላ ነቭ ዩኒበርሲቲ ተጠናቀቀ።

አውሮጳ እና የከፍተኛ ትምህርት ስርዓትዋ፣
በሶፊያ፣ ቡልጋሪያ፣ የአንድ ዩኒቨርስቲ ህንፃ፣ምስል picture-alliance/ dpa

የአውሮጳ ሀገሮች የትምህርት ስርዓታቸውን ለማሻሻል ይችሉ ዘንድ ከአስር ዓመታት በፊት በቦሎኛ፡ ኢጣልያ ባነቃቁት ሂደት መሰረት ሰሞኑን ባካሄዱት ስብሰባ ላይ ሩስያና ቱርክን ጨምሮ አርባ ስድስት የአውሮጳ ሀገሮች የትምህርት ሚንስትሮች ተሳታፊዎች ነበሩ። የዩኤስ አሜሪካና የሌሎች የአስራ ስድስት ተወካዮችም፡ እንዲሁም፡ ከአፍሪቃ ግብጽ፡ ሞሮኮ፡ ቱኒዝያና ኢትዮጵያ በስብሰባው በተጋባዥነት ተገኝተዋል። ገበያው ንጉሴ ስብሰባውን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ ልኮዋል።

አርያም ተክሌ፣

ተክሌ የኋላ፣

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW