1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አውሮጳ የስደተኞች ቀዉስና የ ቡሃሪ የፈረንሳይ ጉብኝት

ቅዳሜ፣ መስከረም 8 2008

ካለፈው ግንቦት ወር ወዲህ የናይጄሪያን የፕሬዚዳንትነት ስልጣን የተረከቡት ሙሀማዱ ቡሃሪ በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ የፈረንሳዮን ፕሬዚዳንት ፍራንሶዋ ኦሎንድ እንግዳ ሆነው ፈረንሳይን ለሶስት ቀናት ጎብኝተዋል።

Paris Treffen Buhari Hollande PK
ምስል Getty Images/AFP/D. Faget

አውሮጳ የስደተኞች ቀዉስና የፕሬዚዳንት ቡሃሪ የፈረንሳይ ጉብኝት

This browser does not support the audio element.

ካለፈው ግንቦት ወር ወዲህ የናይጄሪያን የፕሬዚዳንትነት ስልጣን የተረከቡት ሙሀማዱ ቡሃሪ በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ የፈረንሳዮን ፕሬዚዳንት ፍራንሶዋ ኦሎንድ እንግዳ ሆነው ፈረንሳይን ለሶስት ቀናት ጎብኝተዋል። የፕሬዚዳንት ቡሃሪ የፈረንሳይ ጉብኝት እና ውይይት በተለይ በፀጥታ ደህንነት ፣ ትብብር እንዲሁም በኢኮኖሚ ግንኙነቶች ላይ ያተኮረ እንደነበር ተገልጿል።

ገበያው ንጉሴ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW