1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አውሮፓውያን ቅኝ ገዥዎችና የአፍሪቃውያን ቅርስ በአውሮፓ

ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 4 2006

እ ጎ አ በ 1884 የአውሮፓ መንግሥታት ፣ በርሊን ፣ ጀርመን ውስጥ ተሰብስበው የአፍሪቃውን ክፍለ ዓለም ተቀራምተው ቅኝ ግዛታቸው ካደረጉ ወዲህ፣ የክፍለ ዓለሙን ነባር ተወላጆች ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አውሮፓ

ምስል Sammlung Lotz

በማስመጣት ሙዚቃቸውንና ዳንኪራቸውን እንዲያሳዩ ከማድረጋቸውም ፣ቀርጸው አስቀምጠዋቸዋል። ቅኝ ግዛት ሥር በማስገባታቸው ፤ እነርሱ እንደሰለጠኑና አፍሪቃውያን ኋላ -ቀር እንደሆኑ አድርገው ያስቡና ይመለከቱ የነበሩ አውሮፓውያን ፤ የዓለም ቅርስ የሆነ ጃዝን መሰል የሙዚቃ ሀብት መውረሳቸውን ለመገንዘብ ጊዜ አልወሰደባቸውም።

ፊሊፕ ዛንድነር

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW