1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

አየር መንገድ፤ ሎስአንጀለስ እና የንግዱ ማኅበረሰብ

ሐሙስ፣ ሰኔ 18 2007

የሎስ አንጀለስ ከተማ የንግዱ ኅብረሰብ አባላት በኢትዮጵያ ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸዉ። ጉብኝታቸዉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደዩናይትድ ስቴትስ ሎስ አንጀለስ ከተማ የቀጥታ አዲስ መስመር በረራን መነሻ ያደረገ ሲሆን ከኢትዮጵያዉያን አቻቸዉ ጋም በመወያየት ላይ ናቸዉ።

Äthipien Business Community Los Angeles
ምስል፦ DW/ G. T. Haile-Giorgis

የንግዱ ኅብረሰብ ጉብኝታቸዉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደዩናይትድ ስቴትስ ሎስ አንጀለስ ከተማ የቀጥታ አዲስ መስመር በረራን መነሻ ያደረገ ሲሆን ከኢትዮጵያዉያን አቻቸዉ ጋም በመወያየት ላይ ናቸዉ። መድረኩን ያመቻቸዉ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ የንግዱ ዘርፍ አገልግሎት ፅሕፈት ቤት መሆኑን ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ያለከዉ ዘገባ ያስረዳል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW