አደገኛ የኢንተርኔት ጠላቶች ይፋ ሆኑ4 መጋቢት 2001ዓርብ፣ መጋቢት 4 2001ኢትዮጵያ፤ በውነቱ ክትትል ከሚደረግባቸው ሀገራት አንዷ ልትሆን ትችል ነበር ብለን ነው የምናያት። ምክንያቱም በርካታ በኢንተርኔት የሚወጡ የብሎግ ፅሁፎች ታግደው ነበርና። ሆኖም ባለስልጣናቱ እገዳውን እንዳነሱት አውቀናል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግኢንተርኔትን ያለገደብምስል APማስታወቂያነፃ የኢንተርኔት መረጃ ፍሰትን አስመልክቶ፤ ድንበር የለሽ ጋዜጠኞች፤ በእንግሊዘኛ ምህፃሩ Reporters without Borders ትናንት መግለጫ አውጥቷል። መግለጫው የኢንተርኔት ጠላቶች ሲል አስራ ሁለት ሀገራትን ይፋ አድርጓል። ይህን አስመልክቶ በድንበር የለሽ ጋዜጠኞች የኢንተርኔት ነፃነት ክፍል ሀላፊ ሚስ ክሊቺልድ ሉኩዝ የሚሉት ይኖራል።