አዲሱ ምክር ቤትና አዳዲስ ባለስልጣናት21 መስከረም 2003ዓርብ፣ መስከረም 21 2003በግንቦት 2002ዓ,ም በተካሄደዉ ብሄራዊ ምርጫ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መንበሮቹን ገዢዉ ፓርቲ የያዘበት አዲሱ ምክር ቤት የፊታችን ሳምንት ሥራዉን አንድ ብሎ ይጀምራል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያገዢዉ ፓርቲ ጎልቶ ለሚታይበት ለዚህ የምክር ቤት ዘመንም አዳዲስ ባለስልጣናት እንዲሚመረጡ እየተነገረ ነዉ። ወደስቱዲዮ ከመግባታችን ቀደም ብዬ የአዲስ አበባዉ ወኪላችንን ታደሰ እንግዳዉን በስልክ በዚህ ላይ አነጋግሬዋለሁ። ታደሰ እንግዳዉ፤ ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ