1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ ትልቁ የጀርመን ጥምር መንግሥት

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 7 2006

በጀርመን ምክር ቤታዊ ምርጫ ከተካሄደ ከሶስት ወራት በኋላ የክርስቲያን ዲሞክራቲክ ህብረት፣ በምሕፃሩ ሲ ዲ ዩ እና የክርስቲያን ሶሻል ህብረት፣ በምሕፃሩ ሲ ኤስ ዩ፣ እንዲሁም፣ የሶሻል ዲሞክራት ፓርቲ፣ በምሕፃሩ ኤስ ፒ ዲ አንድ ትልቅ ጥምር መንግሥት ለመመሥረት የሚያስችላቸውን ሰነድ ዛሬ ተፈራረሙ።

ምስል Reuters

በጀርመን ታሪክ ውስጥ አንድ ትልቅ ጥምር መንግሥት ሲመሠረት ያሁኑ ሦስትኛው ሲሆን፣ አንጌላ ሜርክል ነገ በጀርመን ፌዴራዊ ምክር ቤት፣ ቡንድስታግ ውስጥ እንደገና መራሒተ መንግ/ስት ሆነው ይመረጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። ሕዝቡ ከአዲሱ ትልቅ ጥምር መንግ/ሥት ምን ይጠብቃል?

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW