1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ ካቢኔ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች አስተያየት 

ረቡዕ፣ ጥቅምት 7 2011

ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ትናንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአጸደቁት 50% ሴቶችን ስላካተተው አዲሱ ካቢኔአቸው የተቃዋሚ ፓርቲዎች የተለያየ አስተያየት  ሰጥተዋል።

Äthiopien Addis Ababa - Äthiopiens neues Kabinett besteht zur Hälfte aus Frauen
ምስል Getty Images/AFP/Stringer

አዲሱ ካቢኔ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች አስተያየት 

This browser does not support the audio element.

አንዳንዶቹ የብሔር ብሔረሰብ ተሳትፎን ትኩረት የሰጠ መልካም  ሲሉት፣ ሌሎች ተጠልተው የነበሩ የተቋማት ኃላፊዎችን በሌሎች በመተካት ኢህአዴግን አድሰ ያቀረበ ያስመሰለ ርምጃ ብቻ ነው ሲሉ ነቅፈውታል።


ዮሐንስ ገብረእግዚአብሄር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW