1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ የምርጫ ሕግ ተቃዉሞ ገጠመዉ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 28 2011

ገዢዉን ፓርቲ ኢሕአዴግን ጨምሮ 107 የፖለቲካ ማሕበራትን የሚያስተናብረዉ ምክር ቤት ዛሬ እንዳስታወቀዉ የምርጫ ሥነ-ምግባርና የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ የተባለዉ ደንብ የፀደቀዉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላቀረቡት ጥያቄ መልስ ሳይሰጥ ነዉ።

Äthiopien | Presseerklärung zu Neuwahlen, Vorsitzender Mussa Adene
ምስል DW/S. Muche

አዲሱ የምርጫ ሕግ እንዳወዛገበ ነዉ

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት፣ የሐገሪቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቅርቡ ያፀደቀዉን የምርጫ ደንብ ዉድቅ አደረገዉ።ገዢዉን ፓርቲ ኢሕአዴግን ጨምሮ 107 የፖለቲካ ማሕበራትን የሚያስተናብረዉ ምክር ቤት ዛሬ እንዳስታወቀዉ የምርጫ ሥነ-ምግባርና የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ የተባለዉ ደንብ የፀደቀዉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላቀረቡት ጥያቄ መልስ ሳይሰጥ ነዉ።የጋራ ምክር ቤቱ አክሎ እንዳለዉ በመጪዉ ዓመት ሊደረግ የታቀደዉ ምርጫ አዲስ በፀደቀዉ ደንብ ከሚመራ ይልቅ የምርጫዉ ጊዜ መገፋቱን ይደግፋል።

ሰለሞን ሙጬ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW