1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ የሳውዲ ዐረቢያ የአሰሪና ሰራተኛ ህግ

ሰኞ፣ ሐምሌ 6 2001

የሳውዲ ዐረቢያ ከፍተኛ የህግ አርቃቂና አስፈጻሚ አካል የአል ሹራ ምክር ቤት የቤት ውስጥ ሰራተኞችን መብት የሚከላከል መብት አጸደቀ።

ምስል AP

ይህ የአሰሪና ሰራተኛ ህግ በሁለቱ ወገኖች መካከል ሊኖሩ ስለሚገባቸው መብትና ግዴታ መርህ የሚያመላክት እንደሚሆን ተስፋ ተጥሎበታል። አዲሱን ህግ በተመለከተ ወኪላችን ነቢዩ ሲራክ ያነጋገራቸው አንዳንድ በሳውዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞች ግን ህጉ ብዙም ለውጥ ያመጣል ብለው አይጠብቁም።

ነቢዩ ሲራክ/አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW