1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 አዲሱ ፕሬዝዳንት - አንቶንዮ ታጃኒ

ረቡዕ፣ ጥር 10 2009

የአውሮጳ ኅብረት ምክር ቤት ወግ አጥባቂውን ኢጣልያዊው አንቶንዮ ታጃኒ  አዲሱ ፕሬዝዳንት አድርጎ መረጠ። ታጃኒ  በምህፃሩ «ኢ ፒ ፒ» ፣ ማለትም የአውሮጳ ህዝቦች ፓርቲ አባል ናቸው።

Frankreich Antonio Tajani im EU-Parlament in Straßburg
ምስል Reuters/C. Hartmann

Ber. Brüssel(EP_Präsident _Tajiani) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የክርስቲያን ዴሞክራቶች ቡድን እጩ ሆነው የቀረቡት ታጃኒ  ባለፉት አምስት ዓመታት ምክር ቤቱን በፕሬዚደንትነት የመሩትን ተሰናባቹን ጀርመናዊ የሶሻል ዴሞክራቶች ፓርቲ አባል ማርቲን ሹልስን ተክተዋል።

ገበያው ንጉሤ

 

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW