1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማሰልጠኛ ተቋም

ሰኞ፣ ጥር 30 2008

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪቃ ደረጃ ቀደምት የሆነዉ የዘርፉን ማሰልጠኛ ማዕከል በማስፋፋት አዲስ ያስገነባዉን የማሰልጠኛ ተቋም አስመረቀ።

Äthiopien Einweihung der EAL Aviation Academy
ምስል DW/G. Tedla


ይህ ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ እንደፈጀ የተመለከተዉ አዲስ ሁለገብ ማሰልጠኛ ተቋም ከአፍሪቃ የሚመጡ ከ 4000 በላይ ተማሪዎችን እንደሚያስተናግድ በማስመረቅያዉ ሥነ-ስርዓት ላይ ተገልፆአል። በዝግጅቱ ላይ የተገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባዉን ልኮልናል።


ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW