1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኢትዮጵያ እና የቻይና ስልታዊ የልማት አጋርነት

ሰኞ፣ ግንቦት 28 2009

በአዲሱ አጋርነት ቻይና ለኢትዮጵያ የምትሰጠው ድጋፍ ይጨምራል ተብሎ ይጠበቃል።

China Investment Afrika Äthiopien - AU Konferenz Center
ምስል፦ AFP/Getty Images

Beri AA(Äthiopien & Chinas neue Entwicklungspartnerschaft) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የተጠናከረው የኢትዮጵያ እና የቻይና ግንኙነት ወደ ስልታዊ ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ማደጉ ተገለጸ። ወደ መጠነ ሰፊ ስልታዊ አጋርነት ያደገው የኢትዮጵያ እና የቻይና የልማት አጋርነት የሁለቱ አገሮች ግንኙነት በመተማመን ላይ የተመሠረተ መሆኑን አመልካች ነው ሲል የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል ። እንደ መስሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ በአዲሱ አጋርነት ቻይና ለኢትዮጵያ የምትሰጠው ድጋፍ ይጨምራል ተብሎ ይጠበቃል። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ አለው።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ 

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW